Telegram Group & Telegram Channel
"በዓለ ኤጲፋንያ እስመ በይእቲ ዕለት አስተርአየት መለኮቱ ለክርስቶስ ፣ ኤጲፋንያ ዝ ውእቱ ሕፅበት ዘቦቱ አስተርአየ እግዚእ ወመድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኵሉ ሰብእ በፈለገ ዮርዳኖስ በብርሃነ መለኮቱ ⇨ የኤጲፋንያ በዓል በዚህች ዕለት የክርስቶስ መለኮቱ የታየ(ች)በት። ኤጲፋንያ መታጠብ ነው፤ በኤጲፋንያ ጌታ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ሁሉ በመለኮታዊ ብርሃኑ ለሰው ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ የተገለጠበት ነው። 【ሲኖዶስም ትዕዛዝ ፷፮ 】

የሥርዓተ ጽዮን መጽሐፈ ቀኖና ፴ ከሚሆነው የቀኖና ክፍል በስፋት የተብራራው ስለ በዓለ ሰንበት አከባበር፣ ስለ ጾመ ጋድ (ገሐድ) እና ስለ ኤጲፋንያ በዓለ አስተርእዮ ነው።

ሠለስቱ ምዕትም በሃይማኖተ አበው ስለጾም በደነገጉት አዋጅ አጲፋንያ ጥምቀት መሆኑን አመልክተዋል።
" ወኢትትዐደው ጾመ ዘእግዚአብሔር ዘውእቶሙ ረቡዕ ወዐርብ ዘእንበለ ይርከብከ ደዌ ክቡድ ወዘእንበለ መዋዕለ ጰንጠቆስጤ ወበዐለ ልደት ወበመዋዕለ አስተርእዮ ዘውእቱ ኤጲፋንያ ➨ ጌታ ያዘዘውን ጾም አትሻር እነዚህም ረቡዕ ዓርብ ናቸው ደዌ ካላገኘህ በቀር በበዓለ ሐምሳ፣ ልደት ፣ ጥምቀት በዋሉባቸው ዕለታት (ረቡዕ ዐርብ) በቀር ይኸውም ኤጲፋንያ (ጥምቀት) ነው።" 【ሃይ. አበው ዘ፫፻ ፳፥፲፰】

በሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመነ አስተርእዮ (Epiphany season) ዴናህ/ዴንሃ【 ܕܢܚܐ 】እየተባለ ይጠራል። በጊዜ ሰሌዳ ከጌታችን ልደት በኋላ እስከ ዐቢይ ጾም ድረስ ጾመ ነነዌንም ጭምር ይዞ ይቆያል። በዚህ ወቅት ያሉ ስምንቱን ዕለተ ዐርብ ደግሞ መታሰቢያ በመስጠት በተለየ መንገድ ያከብሩታል። የመጀመሪያው ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ፣ ሁለተኛውን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ፣ ሦስተኛውን ዓርብ ለወንጌላውያን ፣ ቀጣዩን ደግሞ ለቅዱስ እጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት እያሉ የመጨረሻውን ለቤተክርስቲያን ጠባቂዎች/ ገበዝ (The Patron of the Church) ሰጥተው ያከብራሉ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም ሥርዓትና ደንብ በዚህ ወቅት በዓለ ዲያቆናት (✤ ቅዱስ እስጢፋኖስ ጥር ፩) በዓለ ሐዋርያት (✤ ቅዱስ ዮሐንስ ጥር ፬) እንዲሁም በዓለ እግዝእትነ ማርያም (✤ አስተርእዮ ማርያም ጥር ፳፩) በልዩ ሁኔታ ተከብሮ ይውላል።

( ክፍል ፪ ይቀጥላል… )

✍️ በዓለ ጥምቀት ፳፻፲፭ ዓ.ም. የተፃፈ



tg-me.com/orthodox1/13086
Create:
Last Update:

"በዓለ ኤጲፋንያ እስመ በይእቲ ዕለት አስተርአየት መለኮቱ ለክርስቶስ ፣ ኤጲፋንያ ዝ ውእቱ ሕፅበት ዘቦቱ አስተርአየ እግዚእ ወመድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኵሉ ሰብእ በፈለገ ዮርዳኖስ በብርሃነ መለኮቱ ⇨ የኤጲፋንያ በዓል በዚህች ዕለት የክርስቶስ መለኮቱ የታየ(ች)በት። ኤጲፋንያ መታጠብ ነው፤ በኤጲፋንያ ጌታ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ሁሉ በመለኮታዊ ብርሃኑ ለሰው ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ የተገለጠበት ነው። 【ሲኖዶስም ትዕዛዝ ፷፮ 】

የሥርዓተ ጽዮን መጽሐፈ ቀኖና ፴ ከሚሆነው የቀኖና ክፍል በስፋት የተብራራው ስለ በዓለ ሰንበት አከባበር፣ ስለ ጾመ ጋድ (ገሐድ) እና ስለ ኤጲፋንያ በዓለ አስተርእዮ ነው።

ሠለስቱ ምዕትም በሃይማኖተ አበው ስለጾም በደነገጉት አዋጅ አጲፋንያ ጥምቀት መሆኑን አመልክተዋል።
" ወኢትትዐደው ጾመ ዘእግዚአብሔር ዘውእቶሙ ረቡዕ ወዐርብ ዘእንበለ ይርከብከ ደዌ ክቡድ ወዘእንበለ መዋዕለ ጰንጠቆስጤ ወበዐለ ልደት ወበመዋዕለ አስተርእዮ ዘውእቱ ኤጲፋንያ ➨ ጌታ ያዘዘውን ጾም አትሻር እነዚህም ረቡዕ ዓርብ ናቸው ደዌ ካላገኘህ በቀር በበዓለ ሐምሳ፣ ልደት ፣ ጥምቀት በዋሉባቸው ዕለታት (ረቡዕ ዐርብ) በቀር ይኸውም ኤጲፋንያ (ጥምቀት) ነው።" 【ሃይ. አበው ዘ፫፻ ፳፥፲፰】

በሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመነ አስተርእዮ (Epiphany season) ዴናህ/ዴንሃ【 ܕܢܚܐ 】እየተባለ ይጠራል። በጊዜ ሰሌዳ ከጌታችን ልደት በኋላ እስከ ዐቢይ ጾም ድረስ ጾመ ነነዌንም ጭምር ይዞ ይቆያል። በዚህ ወቅት ያሉ ስምንቱን ዕለተ ዐርብ ደግሞ መታሰቢያ በመስጠት በተለየ መንገድ ያከብሩታል። የመጀመሪያው ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ፣ ሁለተኛውን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ፣ ሦስተኛውን ዓርብ ለወንጌላውያን ፣ ቀጣዩን ደግሞ ለቅዱስ እጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት እያሉ የመጨረሻውን ለቤተክርስቲያን ጠባቂዎች/ ገበዝ (The Patron of the Church) ሰጥተው ያከብራሉ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም ሥርዓትና ደንብ በዚህ ወቅት በዓለ ዲያቆናት (✤ ቅዱስ እስጢፋኖስ ጥር ፩) በዓለ ሐዋርያት (✤ ቅዱስ ዮሐንስ ጥር ፬) እንዲሁም በዓለ እግዝእትነ ማርያም (✤ አስተርእዮ ማርያም ጥር ፳፩) በልዩ ሁኔታ ተከብሮ ይውላል።

( ክፍል ፪ ይቀጥላል… )

✍️ በዓለ ጥምቀት ፳፻፲፭ ዓ.ም. የተፃፈ

BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/orthodox1/13086

View MORE
Open in Telegram


ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 from no


Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴
FROM USA